Job Description
Job Requirement
- የትምህርት ደረጃ፡ ኮሌጅ ወይንም ዩኒቨርስቲ ዲፐሎማ ያለው/ያላት
- የስራ ልምድ፡ አምስት አመት በተመሳሳይ የስራ መደብ የህንጻ ግንባታ ፕሮጀክት ላይ የሰራ/የሰራች
የሚፈለገው ሰው ብዛት፡ አንድ
ደሞዝ፡ በስምምነት
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
How to Apply
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የስራ ቀናት ውስጥ የድርጅቱ ጽ/ቤት በስራ ሰአት የስራ ልምዳችሁንና የትምህርት ማስረጃችሁን /ከማይመለስ ኮፒ ጋር/፣ ማመልከቻ እና ካሪኩለም ቪቴ (ሲቪ) ጋር ይዛችሁ በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፡ ቦሌ መድሐኒዓለም ሊንጎ ታወር ሰባተኛ ፎቅ – (ሸገር ሕንጻ ፊት ለፊት – ኤድና ሞል አደባባይ አካባቢ)
ስልክ፡ 0116 672189/ 0975 080808
How to Apply
Applicants should bring a current CV/Resume (PDF or Word), copies of educational certificates and experience letters, a recent photograph, and any additional supporting documents to our office within 10 working days from the posting date. The address is Boale Medhane Alem, Lingo Tawer Sabatena Fok – Front of Shager House – Adama Mall Area. Phone numbers: 0116 672189 / 0975 080808.
Featured Vacancies
Hand-picked opportunities from Ethiopia’s top employers
Midroc Construction Ethiopia PLC
View DetailsMidroc Construction Ethiopia PLC
View DetailsMidroc Construction Ethiopia PLC
View DetailsApply for this Job
የግንባታ ፎርማን /Site Forman/
Matts Real Estate PLC